ዘፍጥረት 36:29 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 የሖሪ አለቆች እነዚህ ናቸው፥ ሎጣን አለቃ፥ ሾባል አለቃ፥ ፅብዖን አለቃ፥ ዓና አለቃ፥ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም29 የሖሪውያን የነገድ አለቆች እነዚህ ነበሩ፦ ሎጣን፣ ሦባል፣ ፂብዖን፣ ዓና፣ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም29 የሖሪው አለቆች የሚከተሉት ናቸው፤ ሎጣን፥ ሾባል፥ ጺባዖን፥ ዐና፥ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 የሖሪ መሳፍንት እነዚህ ናቸው፤ ሉጣን መስፍን፥ ሦባን መስፍን፥ ሳባቅ መስፍን፥ ዓናን መስፍን፥ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)29 የሖሪ አለቆች እነዚህ ናቸው ሎጣን አለቃ ሦባል አለቃ ፅብዖን አለቃ፥ ምዕራፉን ተመልከት |