ዘፍጥረት 30:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 “ደመወዝህን ንገረኝ፥ እርሱንም እሰጥሃለሁ” አለ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም28 ይልቅስ ይገባኛል የምትለውን ደመወዝ ንገረኝና እከፍልሃለሁ።” ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 የምትፈልገውን ደመወዝ ልክ ንገረኝና እከፍልሃለሁ” አለው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 ደመወዝህን ንገረኝ፤ እርሱንም እሰጥሃለሁ” አለው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)28 ደመወዝህን ንገረኝ፥ እርሱንም እሰጥሃለሁ አለ። ምዕራፉን ተመልከት |