ዘፍጥረት 30:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ልያም፦ ጉድ አለች፥ ስሙንም ጋድ ብላ ጠራችው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ልያም፣ “ምን ዐይነት መታደል ነው” አለች፤ ስሙንም ጋድ ብላ አወጣችለት። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 ልያም “እንዴት የታደልኩ ነኝ!” ስትል ስሙን ጋድ ብላ ጠራችው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ልያም፥ “እኔም ራሴን ብፅዕት አሰኘሁ” ስትል ስሙን ጋድ ብላ ጠራችው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 ልያም፦ ጉድ አለች ስሙንም ጋድ ብላ ጠራችው። ምዕራፉን ተመልከት |