ዘፍጥረት 23:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 የሣራም ዕድሜ መቶ ኻያ ሰባት ዓመት ሆነ፥ እነዚህ ሣራ የኖረችባቸው ዓመታት ነበሩ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም1 ሣራ አንድ መቶ ሃያ ሰባት ዓመት ኖረች፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 ሣራ መቶ ኻያ ሰባት ዓመት ከኖረች በኋላ፥ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 የሣራም ዕድሜ መቶ ሃያ ሰባት ዓመት ሆነ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)1 የሣራም ዕድሜ መቶ ሀያ ሰባት ዓመት ሆነ። ምዕራፉን ተመልከት |