ገላትያ 4:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ስለዚህ እውነቱን ስለ ነገርኋችሁ ጠላታችሁ ሆንሁን? ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 እውነቱን ስለ ነገርኋችሁ ጠላት ሆንሁባችሁን? ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ታዲያ፥ አሁን እውነትን ስለ ነገርኳችሁ ጠላታችሁ ሆኜ ተገኘሁን? ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 እውነቱን ስለ ነገርኋችሁ ባላጋራ ሆንኋችሁን? ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 እንኪያስ እውነቱን ስለ ነገርኋችሁ ጠላት ሆንሁባችሁን? ምዕራፉን ተመልከት |