ሕዝቅኤል 10:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ኪሩቤልም ከክንፎቻቸው በታች የሰው እጅ የሚመስል ታየ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 ከኪሩቤል ክንፎች ሥር የሰው እጅ የሚመስል ይታይ ነበር። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 እኔም እያንዳንዱ ኪሩብ የሰው እጅ የሚመስል እጅ በየክንፎቹ ሥር ያለው መሆኑን ተመለከትኩ፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ኪሩቤልንም አየሁ፤ ከክንፎቻቸውም በታች የሰው እጅ መሳይ አለ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 በኪሩቤልም ከክንፎቻቸው በታች የሰው እጅን መሳይ ታየ። ምዕራፉን ተመልከት |