ዘፀአት 8:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 አስማተኞችም በአስማታቸው ተናካሽ ትንኝ ለማውጣት እንዲሁ አደረጉ፥ ነገር ግን አልቻሉም፤ ተናካሽ ትንኝም በሰውና በእንስሳ ላይ ነበረ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 በአንድ ላይ ሰብስበው ከመሯቸው፤ ምድሪቱም ከረፋች። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 ጓጒንቸሮቹም ሁሉ በየስፍራው ተከመሩ፤ ምድሪቱም በግማት ተሞላች። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 እንደ ክምርም አድርገው ሰበሰቡአቸው፤ ምድርም ገማች። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)14 እንደ ክምርም አድርገው ሰበሰቡአቸው፤ ምድርም ገማች። ምዕራፉን ተመልከት |