ዘፀአት 7:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 ጌታ ወንዙን ከመታ በኋላ ሰባት ቀን ተፈጸመ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም25 እግዚአብሔር አባይን ከመታ ሰባት ቀን ሞላ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም25 እግዚአብሔርም ወንዙን ከመታ በኋላ ሰባት ቀን አለፈ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 እግዚአብሔርም ወንዙን ከመታ በኋላ ሰባት ቀን ተፈጸመ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)25 እግዚአብሔርም ወንዙን ከመታ በኋላ ሰባት ቀን ተፈጸመ። ምዕራፉን ተመልከት |