ዘፀአት 40:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 መጋረጃውን በማደሪያው መግቢያ ፊት ሰቀለ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም28 ከዚያም መጋረጃውን በማደሪያው ድንኳን መግቢያ ላይ ሰቀለው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 መጋረጃውንም በድንኳኑ መግቢያ ደጃፍ ላይ ሰቀለ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 ሙሴም እግዚአብሔር እንደ አዘዘው በድንኳኑ ደጅ ፊት መጋረጃውን ዘረጋ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)28 እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው በማደሪያው ደጃፍ ፊት መጋረጃውን ዘረጋ። ምዕራፉን ተመልከት |