ዘፀአት 40:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 የመታጠቢያውን ሳሕንና ማስቀመጫውን ትቀባዋለህ፥ ትቀድሰዋለህም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 የመታጠቢያው ሰንና ማስቀመጫውን ቅባ፤ ቀድሳቸውም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 የመታጠቢያውንም ሳሕን ከነማስቀመጫው በዚሁ ዐይነት ቀብተህ ለእግዚአብሔር የተለየ አድርግ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 የመታጠቢያውን ሰንና መቀመጫውንም ቀብተህ ትቀድሳለህ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 የመታጠቢያውን ሰንና መቀመጫውን ቀብተህ ትቀድሳለህ። ምዕራፉን ተመልከት |