ዘፀአት 4:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 ይህንንም ተአምራት የምታደርግበትን በትር በእጅህ ይዘኸው ትሄዳለህ።” ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 ታምራዊ ምልክት እንድታሳይባት ይህችን በትር በእጅህ ይዘህ ሂድ።” ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 ተአምራት የምታሳይበትንም ይህን በትር ይዘህ ሂድ።” ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 ይህችንም ተአምራት የምታደርግባትን በትር በእጅህ ያዝ።” ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 ይህችንም ተአምራት የምታደርግባትን በትር በእጅህ ይዘሃት ሂድ።” ምዕራፉን ተመልከት |