ዘፀአት 26:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 ማደሪያውንም በተራራ እንዳሳየሁህ ምሳሌ አቁም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም30 “ማደሪያ ድንኳኑንም በተራራው ላይ ባየኸው ዕቅድ መሠረት ትከለው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 ድንኳኑን በተራራው ላይ ባሳየሁህ ዕቅድ መሠረት ትከል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 ድንኳኑንም በተራራው ላይ በአሳየሁህ ምሳሌ ሥራ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 ማደሪያውንም በተራራ እንዳሳየሁህ ምሳሌ አቁም። ምዕራፉን ተመልከት |