ዘፀአት 26:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 ለማደሪያውም ለሁለቱ ማዕዘን በስተ ኋላ ሁለት ሳንቃዎችን አድርግ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም23 ዳርና ዳር ላሉት ማእዘኖች ሁለት ወጋግራዎች አብጅ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 ለማእዘኖቹም ሁለት ተራዳዎች አድርግ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 ለድንኳኑም ለሁለቱ ማዕዘን በስተኋላ ሁለት ሳንቆች አድርግ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 ለማደሪያውም ለሁለቱ ማዕዘን በስተ ኋላ ሁለት ሳንቆችን አድርግ። ምዕራፉን ተመልከት |