ዘፀአት 23:32 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 ከእነርሱ ጋርና ከአማልክቶቻቸው ጋር ቃል ኪዳን አታድርግ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም32 ከእነርሱም ሆነ ከአማልክታቸው ጋራ ኪዳን አታድርግ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም32 ከእነርሱም ሆነ ከአማልክታቸው ጋር ምንም ዐይነት ስምምነት አታድርግ፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 ከእነርሱና ከአማልክቶቻቸው ጋር ቃል ኪዳን አታድርግ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)32 ከእነርሱና ከአማልክቶቻቸው ጋር ቃል ኪዳን አታድርግ። ምዕራፉን ተመልከት |