ዘፀአት 23:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 “ስድስት ዓመት ምድርህን ዝራ፥ ምርትዋንም ሰብስብ፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 “ስድስት ዓመት በዕርሻህ ላይ ዝራ፤ አዝመራንም ሰብስብ፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 “ስድስት ዓመት እርሻህን በማረስ ዘርተህ፥ ምርትህን ሰብስብ፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 “ስድስት ዓመት ምድርህን ዝራ፤ ፍሬዋንም አግባ፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ስድስት ዓመት ምድርህን ዝራ፥ ፍሬዋንም አግባ፤ ምዕራፉን ተመልከት |