ዘፀአት 20:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 “እንድትቀድሰው የሰንበትን ቀን አስታውስ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 የሰንበትን ቀን ቅዱስ አድርገህ አክብረው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 “የሰንበትን ቀን አክብር፤ ቀድሰውም፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 “የሰንበትን ቀን ትቀድሳት ዘንድ አስብ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 የሰንበትን ቀን ትቀድሰው ዘንድ አስብ። ምዕራፉን ተመልከት |