ዘፀአት 16:36 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 ዖሜርም የኢፍ አንድ አሥረኛ ነው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም36 አንድ ጎሞር የኢፍ መስፈሪያ አንድ ዐሥረኛ ነው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 በዚያን ጊዜ መደበኛ መስፈሪያዎች ኢፍና ጎሞር ይባሉ ነበሩ። ኢፍ ዐሥራ አምስት ኪሎ ሲመዝን ጎሞር አንድ ኪሎ ተኩል ነበር። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 ወደ ፊኒቆንም ምድር እስኪመጡ ድረስ መና በሉ። ጎሞርም የሦስት ላዳን መስፈሪያ ዐሥረኛ ክፍል ነው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)36 ጎሞርም የኢፍ መስፈሪያ አሥረኛ ክፍል ነው። ምዕራፉን ተመልከት |