ዘፀአት 15:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ጌታ ተዋጊ ነው፥ ስሙም ጌታ ነው፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 እግዚአብሔር ተዋጊ ነው፤ ስሙም እግዚአብሔር ነው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 እግዚአብሔር ብርቱ ጦረኛ ነው፤ ስሙም እግዚአብሔር ነው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 እግዚአብሔር ጦርነትን ያጠፋል፤ ስሙም እግዚአብሔር ነው፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 እግዚአብሔር ተዋጊ ነው፤ ስሙም እግዚአብሔር ነው፤ ምዕራፉን ተመልከት |