ዘፀአት 1:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ዮሴፍን የማያውቅ አዲስ ንጉሥ በግብጽ ተነሣ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 በግብጽም፣ ስለ ዮሴፍ የማያውቅ አዲስ ንጉሥ ነገሠ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ከዚህ ሁሉ በኋላ ዮሴፍ ያደረገውን ነገር የማያውቅ አዲስ ንጉሥ በግብጽ ተነሣ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 በግብፅ ዮሴፍን ያላወቀ ሌላ ንጉሥ ተነሣ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 በግብም ዮሴፍን ያላወቀ አዲስ ንጉሥ ተነሣ። ምዕራፉን ተመልከት |