ኤፌሶን 6:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 የሰላም ወንጌል ለማወጅ በዝግጁነት እግሮቻችሁ ተጫምተው ቁሙ፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም15 በሰላም ወንጌል ዝግጁነት እግሮቻችሁ ተጫምተው ቁሙ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 የሰላምን ወንጌል እንደ ጫማ በእግሮቻችሁ ተጫምታችሁ በመዘጋጀት ቁሙ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 የሰላም ወንጌል ኀይልንም ተጫምታችሁ ቁሙ። ምዕራፉን ተመልከት |