መክብብ 3:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ለሠራተኛ የድካሙ ትርፍ ምንድነው? ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 ሠራተኛ ከጥረቱ የሚያገኘው ትርፍ ምንድን ነው? ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 ታዲያ፥ ሠራተኛ ከድካሙ የሚያገኘው ትርፍ ምንድን ነው? ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ለሠራተኛ የድካሙ ትርፍ ምንድን ነው? ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 ለሠራተኛ የድካሙ ትርፍ ምንድር ነው? ምዕራፉን ተመልከት |