መክብብ 2:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 ያለ እርሱ ፈቃድ ማን ይበላል፥ ማንስ ተድላን ይቀምሳል? ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም25 ከርሱ ዘንድ ካልሆነ ማን መብላትና መደሰት ይችላል? ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም25 ያለ እርሱ ፈቃድማ እየበላና እየጠጣ ተድላ ደስታ ማድረግ የሚችል ማን አለ? ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 ያለ እርሱ ፈቃድ የሚበላ ወይም የሚጠጣ ማን ነው? ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)25 ያለ እርሱ ፈቃድ የበላ ደስ ብሎትም ተድላን የቀመሰ ማን ነው? ምዕራፉን ተመልከት |