ዘዳግም 5:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 አሁንም ሂድና፦ “ወደ ድንኳናችሁ ተመለሱ” ብለህ ንገራቸው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም30 “ሄደህ ወደየድንኳናቸው እንዲመለሱ ንገራቸው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 አሁንም ሂድና ወደየድንኳናቸው እንዲመለሱ ንገራቸው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 ሄደህ፦ ወደ ቤቶቻችሁ ተመለሱ በላቸው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 ሄደህ፦ ወደ ድንኳናችሁ ተመለሱ በላቸው። ምዕራፉን ተመልከት |