ዘዳግም 3:29 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 “እኛም በቤተፌዖር ፊት ለፊት በሸለቆው ውስጥ ተቀመጥን። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም29 ስለዚህ እኛ በቤተ ፌጎር አጠገብ ባለው ሸለቆ ውስጥ ቈየን። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም29 “ከዚህም የተነሣ በቤትፔዖር ከተማ ፊት ለፊት ባለው ሸለቆ ውስጥ ቈየን።” ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 በቤተ ፌጎርም ፊት ለፊት በሸለቆው ውስጥ ተቀመጥን። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)29 በቤተፌጎርም ፊት ለፊት በሸለቆው ውስጥ ተቀመጥን። ምዕራፉን ተመልከት |