ዘዳግም 28:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 “ስትገባ ትባረካለህ፤ ስትወጣም ትባረካለህ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 ስትገባ ትባረካለህ፤ ስትወጣም ትባረካለህ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 “እግዚአብሔር መግባትህንና መውጣትህን ይባርክልሃል፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 አንተም በመግባትህ ቡሩክ ትሆናለህ፥ በመውጣትህም ቡሩክ ትሆናለህ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 አንተም በመግባትህ ቡሩክ ትሆናለህ፥ በመውጣትህም ቡሩክ ትሆናለህ። ምዕራፉን ተመልከት |