ዘዳግም 2:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ‘አንተ ዛሬ የሞዓብን ዳርቻ ዔርን ታልፋለህ፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 “የሞዓብ ዳርቻ ዔርን ዛሬውኑ ታልፋላችሁ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ‘የሞአብ ክልል በሆነው በዔር በኩል ዛሬውኑ ማለፍ አለባችሁ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 ‘አንተ ዛሬ የሞዓብን ዳርቻ አሮኤርን ታልፋለህ፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 አንተ ዛሬ የሞዓብን ዳርቻ ዔርን ታልፋለህ፤ ምዕራፉን ተመልከት |