ዘዳግም 19:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ተንኰለኛ የሆነ ምስክር አንድን ሰው በሐሰት ቢከስ፥ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ተንኰለኛ የሆነ ምስክር አንድን ሰው በሐሰት ቢከስስ፣ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 አንድ ክፉ ሰው ሌላውን ሰው በሐሰት ወንጅሎ ቢከሰው፥ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 በዐመፃ ይከስሰው ዘንድ በሰው ላይ ሐሰተኛ ምስክር ቢቆም፥ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 በዓመፃ ይከስሰው ዘንድ በሰው ላይ ሐሰተኛ ምስክር ቢቆም፥ ምዕራፉን ተመልከት |