ዘዳግም 16:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 ጌታ እግዚአብሔርም የሚጠላውን የማምለኪያ ሐውልት ለአንተ አታቁም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም22 አምላክህ እግዚአብሔር የሚጠላውን ማምለኪያ ዐምድ ለአንተ አታቁም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 ደግሞም አምላክህ እግዚአብሔር የሚጠላውን የማምለኪያ የድንጋይ ምሰሶ አታቁም። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 አምላክህ እግዚአብሔርም የሚጠላውን ሐውልት ለአንተ አታቁም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)22 አምላክህ እግዚአብሔርም የሚጠላውን ሐውልት ለአንተ አታቁም። ምዕራፉን ተመልከት |