ዘዳግም 15:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ነጻ በምታወጣው ጊዜ ባዶ እጁን አትስደደው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 በምታሰናብተውም ጊዜ ባዶ እጁን አትስደደው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ነጻ በምታወጣው ጊዜ ባዶ እጁን አትስደደው፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ከአንተም ዘንድ አርነት አውጥተህ በለቀቅኸው ጊዜ ባዶውን አትልቀቀው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 ከአንተም ዘንድ አርነት ባወጣኸው ጊዜ ባዶውን አትስደደው፤ ምዕራፉን ተመልከት |