ዘዳግም 14:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 “ንጹሕ የሆነውን ወፍ ሁሉ ትበላላችሁ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ንጹሕ የሆነውን ወፍ ሁሉ መብላት ትችላላችሁ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 “ከወፍ ዐይነቶችም ንጹሓን የሆኑትን ትበላላችሁ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 “ንጹሓን የሆኑትን ወፎች ሁሉ ብሉ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 ንጹሕ የሆኑትን ወፎች ሁሉ ብሉ። ምዕራፉን ተመልከት |