ዘዳግም 11:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 በቤትህ መቃኖችና በግቢህ በሮች ላይ ጻፋቸው፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 በቤትህ መቃኖችና በግቢህም በሮች ላይ ጻፋቸው፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 በቤትህ የበር መቃኖችና በቅጽር በሮችህም ሳንቃ ላይ ጻፋቸው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 በቤትህ መቃኖችና በደጃፍህም በሮች ላይ ጻፈው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20-21 እርስዋንም እንዲሰጣቸው እግዚአብሔር ለአባቶቻችሁ በማለላቸው ምድር፥ እንደ ሰማይ ዘመን በምድር ላይ፥ ዘመናችሁ የልጆቻችሁም ዘመን ይረዝም ዘንድ በቤትህ መቃኖችና በደጃፍህም በሮች ላይ ጻፈው። ምዕራፉን ተመልከት |