ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ባሮክ 6:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 እነርሱን ለማሳመር በእነርሱ ላይ የተለበጠው ወርቅም ቆሻሻውን ሰው ካልወለወለው እነሱ አጽድተው ንጹሕ ሊያደርጉት አይችሉም፤ ሊሠሩአቸው በብረት ማቅለጫ ውስጥ ሲያስገቧቸውም አይሰሙም ነበረ። ምዕራፉን ተመልከት |