ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ባሮክ 4:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 ልጆቼ ጽኑ፤ ወደ እግዚአብሔር ጩሁ፤ ይህን ያመጣባችሁ እርሱ ያስባችኋልና፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)27 ልጆች! ተጽናኑ፤ ወደ አምላክም ጩኹ፤ የወሰዳችሁ እርሱ ያስባችኋል። ምዕራፉን ተመልከት |