Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ባሮክ 3:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

23 በምድር ላይ ማስተዋልን የሚፈልጉ የአጋር ልጆች፥ የሜራንና የቴማን ነጋዴዎች፥ የተረት የሚነግሩና ማስተዋልን የሚፈልጉ የጥበብን መንገድ አላወቁም፤ መንገዶቿን አላስታወሱም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

23 በም​ድር ጥበ​ብን የሚ​ፈ​ል​ጓት የአ​ጋር ልጆ​ችም የሚ​ጫ​ወ​ቱ​ባት፥ ዕው​ቀ​ት​ንም የሚ​ፈ​ል​ጓት፥ የመ​ር​ያ​ንና የቴ​ምና ነጋ​ዴ​ዎ​ችም የጥ​በ​ብን ጐዳና አላ​ወ​ቁም፤ ፍለ​ጋ​ዋ​ንም አላ​ስ​ተ​ዋ​ሉም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ባሮክ 3:23
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች