ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ባሮክ 3:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 መንገድዋንም አላስተዋሉም፥ አልያዙአትምም፤ ልጆቻቸውም ከመንገድዋ ርቀዋል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 ፍለጋውንም አላገኙም፤ አልተቀበሉአትም፤ ልጆቻቸውም ከመንገዳቸው ራቁ። ምዕራፉን ተመልከት |