Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ባሮክ 2:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 አሁንም ሕዝብህን ከግብጽ ምድር በብርቱ እጅ፥ በተአምራትና በድንቅ ነገሮች፥ በታላቅ ኃይልና በተዘረጋ ክንድ ያወጣህ፥ እስከ ዛሬም ድረስ ያለ ስምን ያደረግህ የእስራኤል አምላክ ጌታ ሆይ፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 “አሁ​ንም በጸ​ናች እጅ፥ በተ​አ​ም​ርና በድ​ንቅ ሥራ፤ በታ​ላቅ ኀይ​ልና በተ​ዘ​ጋ​ጀች ክንድ ሕዝ​ብ​ህን ከግ​ብፅ ምድር ያወ​ጣህ፥ ዛሬም እንደ ሆነው ለራ​ስህ ታላቅ ስምን ያደ​ረ​ግህ የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ ሆይ!

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ባሮክ 2:11
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች