Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ባሮክ 1:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 ባለ ሥልጣኖች፥ ለመሳፍንት፥ ለሽማግሌዎች፥ ከታላቁ ጀምሮ እስከ ታናሹ ድረስ በባቢሎን በሱድ ወንዝ አጠገብ ለሚኖሩ ሕዝብ ሁሉ አነበበ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 በኀ​ያ​ላ​ኑና በል​ዑ​ላኑ ጆሮ፥ በሽ​ማ​ግ​ሌ​ዎች ጆሮና ከታ​ላቁ ጀምሮ እስከ ታናሹ ድረስ በባ​ቢ​ሎን በሶዲ ወንዝ አጠ​ገብ በሚ​ኖሩ ሕዝብ ሁሉ ጆሮ አነ​በበ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ባሮክ 1:4
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች