ሐዋርያት ሥራ 8:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 በመራራ መርዝና በዐመፅ እስራት እንዳለህ አይሃለሁና።” ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም23 ምክንያቱም በመራራነት ተሞልተህ፣ በዐመፅ ሰንሰለት ተይዘህ አይሃለሁና።” ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 አንተ በመራራ ቅናት እንደ ተሞላህና የኃጢአት እስረኛ እንደ ሆንክ አያለሁ።” ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 በመራራ መርዝ ተመርዘህ፥ በዐመፃ ማሰሪያ ተተብትበህ የምትኖር ሆነህ አይሃለሁና።” ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 በመራራ መርዝና በዓመፅ እስራት እንዳለህ አይሃለሁና።” ምዕራፉን ተመልከት |