ሐዋርያት ሥራ 27:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 ነገር ግን ወደ አንዲት ደሴት እንድንወድቅ ያስፈልገናል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 ይሁን እንጂ፣ ወደ አንዲት ደሴት በነፋስ ተወስደን እዚያ መጣላችን አይቀርም።” ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 ሆኖም ነፋሱ ወደ አንዲት ደሴት ዳርቻ ወስዶ ይጥለናል።” ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 ነገር ግን ወደ አንዲት ደሴት እንደርሳለን።” ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 ነገር ግን ወደ አንዲት ደሴት እንድንወድቅ ያስፈልገናል።” ምዕራፉን ተመልከት |