ሐዋርያት ሥራ 23:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ይህንም ሤራ ያደረጉት ሰዎች ከአርባ ይበዙ ነበር፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 የተማማሉትም ከአርባ በላይ ነበሩ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 በዚህ ሤራ የተስማሙ ሰዎች ቊጥራቸው ከአርባ በላይ ነበር። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ይህንም ለማድረግ የተማማሉት ሰዎች ከአርባ ይበዙ ነበር። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 ይህንም ሴራ ያደረጉት ሰዎች ከአርባ ይበዙ ነበር፤ ምዕራፉን ተመልከት |