ሐዋርያት ሥራ 2:35 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)35 “ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ!” ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም35 “ጠላቶችህን ለእግርህ መረገጫ፣ እስከማደርግልህ ድረስ፣ በቀኜ ተቀመጥ” አለው።’ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)35 ጠላቶችህን ከእግርህ ጫማ በታች እስክጥላቸው ድረስ። ምዕራፉን ተመልከት |