ሐዋርያት ሥራ 19:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 እንዲህም የጌታ ቃል በኃይል ያድግና ያሸንፍ ነበር። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 በዚህ ሁኔታ የጌታ ቃል በኀይል እያደገና እያሸነፈ ሄደ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 በዚህ ዐይነት የጌታ ቃል በጣም እየተስፋፋና ድል እያደረገ ይሄድ ነበር። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 እንዲህም እያለ የእግዚአብሔር ቃል በኀይል ያድግና ይበረታ ነበር። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 እንዲህም የጌታ ቃል በኃይል ያድግና ያሸንፍ ነበር። ምዕራፉን ተመልከት |