ሐዋርያት ሥራ 18:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ከፍርድ ወንበርም ፊት አስወጣቸው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ስለዚህ ከፍርድ ወንበር ፊት አስወጣቸው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 እንዲህም ብሎ ከፍርድ ሸንጎው አስወጣቸው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ከሸንጎውም አባረራቸው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 ከፍርድ ወንበርም ፊት አስወጣቸው። ምዕራፉን ተመልከት |