ሐዋርያት ሥራ 13:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 ይህ እግዚአብሔር ያስነሣው ግን መበስበስን አላየም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም37 እግዚአብሔር ከሙታን ያስነሣው እርሱ ግን መበስበስን አላየም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም37 እግዚአብሔር ከሞት ያስነሣው ግን መበስበስ አልደረሰበትም። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)37 ይህ እግዚአብሔር ያስነሣው ግን መፍረስ መበስበስን አላየም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)37 ይህ እግዚአብሔር ያስነሣው ግን መበስበስን አላየም። ምዕራፉን ተመልከት |