ሐዋርያት ሥራ 13:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 በበረሃም አርባ ዓመት ያህል መገባቸው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 አርባ ዓመት ያህልም በበረሓ ታገሣቸው፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ለአርባ ዓመትም ያኽል በበረሓ ታገሣቸው ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 አርባ ዘመንም በምድረ በዳ መገባቸው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 በበረሀም አርባ ዓመት ያህል መገባቸው። ምዕራፉን ተመልከት |