ሐዋርያት ሥራ 12:24 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 የእግዚአብሔር ቃል ግን ያድግና ይበዛ ነበር። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም24 የእግዚአብሔር ቃል ግን እያደገና እየሰፋ ሄደ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24 የእግዚአብሔር ቃል ግን ዘወትር እያደገና እየተስፋፋ ይሄድ ነበር። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 የእግዚአብሔርም ቃል ከፍ አለ፤ በዛም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)24 የእግዚአብሔር ቃል ግን ያድግና ይበዛ ነበር። ምዕራፉን ተመልከት |