ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 9:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 እኔ ግን ከጥቂት ጊዜ ጀምሮ ታምሜ አልጋ ላይ ነኝ፤ አክብሮታችሁና መልካም ፍቃዳችሁን አስታውሳለሁ። ከፋርስ አገር ስመለስ በአስጊ ሕመም ላይ ወድቄ ሁሉም በደህና እንዲኖሩ አስፈላጊ መሆኑን አሰብሁ። ምዕራፉን ተመልከት |