ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 9:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 በፊት የበዘበዘውን ቤተ መቅደስ በመረጡ መባዎች አጌጠዋለሁ፤ ዕቃዎቹን አብዝቼ እመልሳለሁ፤ ለመሥዋዕት የሚያስፈልገውን ገንዘብ ከገዛ ራሴ ወጪ አደርጋለሁ አለ፤ ምዕራፉን ተመልከት |