ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 9:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ይህ ከጥቂት ጊዜ በፊት የሰማይን ከዋክብት በእጁ ይነካ የመሰለው ሰው ከሰውነቱ የሚመነጨው ክርፋት የተነሣ አንስቶ ሊሸከመው የሚደፍር እንኳ ጠፋ። ምዕራፉን ተመልከት |