ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 8:36 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 የኢየሩሳሌምን ምርኮኞች ሽያጭ ግብር እሰጣችኋለሁ ብሎ ለሮማውያን ተስፋ ሰጥቶ የነበረው ሰው አይሁዳውያን ተከላካይ እንዳላቸው አመነ፤ ይህ የሚከላከልላቸው “አምላክ” የሰጣቸውን ሕግ በመከተላቸው ምክንያት አይሁዳውያን የማይበገሩ መሆናቸውን ተረዳ። ምዕራፉን ተመልከት |